ሮሜ. 2: 12-16 (ክፍል 23) "ሕግና ሕሊና"  በወንድም ሳሚ ቱራ Part 23 ROMANS Teaching by Sami Tura

ሮሜ. 2: 12-16 (ክፍል 23) "ሕግና ሕሊና" በወንድም ሳሚ ቱራ Part 23 ROMANS Teaching by Sami Tura

ሮሜ 2 ----------- 12 ያለ ሕግ ኃጢአት ያደረጉ ሁሉ ያለ ሕግ ደግሞ ይጠፋሉና፤ ሕግም ሳላቸው ኃጢአት ያደረጉ ሁሉ በሕግ ይፈረድባቸዋል፤ 13 በእግዚአብሔር ፊት ሕግን የሚያደርጉት ይጸድቃሉ እንጂ ሕግን የሚሰሙ ጻድቃን አይደሉምና። 14 ሕግ የሌላቸው አሕዛብ ከባሕርያቸው የሕግን ትእዛዝ ሲያደርጉ፥ እነዚያ ሕግ ባይኖራቸው እንኳ ለራሳቸው ሕግ ናቸውና፤ 15 እነርሱም ሕሊናቸው ሲመሰክርላቸው፥ አሳባቸውም እርስ በርሳቸው ሲካሰስ ወይም ሲያመካኝ በልባቸው የተጻፈውን የሕግ ሥራ ያሳያሉ። 16 ይህም እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ እኔ በወንጌል እንዳስተማርሁ በሰው ዘንድ የተሰወረውን በሚፈርድበት ቀን ይሆናል። Join us on telegram https://t.me/lole_evangelical Subscribe Youtube Channel    / @loleevangelicalchurch   God bless You!!